ሐሙስ 2 ኖቬምበር 2023

Philippians 3፥20


“For our conversation is in heaven; from whence also we look for the Saviour, the Lord Jesus Christ:”  Philippians 3፥20 (KJV( ፊልጵስዩስ ሰዎች ምዕ 3:20 እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን ርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤

እኛ ክርስቲያኖች አገራችን በሰማይ የሆነ ለዚህችም ምድር
እንግዶች እና መፅአተኞች የሆንን ህዝቦች ነን
እኛ እንደ መስቀሉ ጠላቶች ትኩረታችን ምድራዊ ነገር ላይ
አይደለም የምንኖረውም ከምድር ጋር ተጣብቀን አይደለም
እኛ ልክ ሙሽራዋን እንደምትጠብቅ እና ሙሽራዋም መጥቶ
እንዲወስዳት እንደምትናፍቅ ሴት
እኛም የክርስቶስን መምጣት የምንጠባበቅ በሰማይ
የተዘጋጀ ስፍራ ያለን ህዝቦች ነን

ምንም አስተያየቶች የሉም: